top of page

ግንቦት 9፣2016 - የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል

በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ የሚደረጉ ምርምሮች ችግር ፈቺ በመሆናቸው ሀገራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ ምርምሮቹን ይደግፋሉ፡፡


ኢትዮጵያም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየበረታች ነው ተብሏል፡፡


የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ በአዲስ አበባ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


bottom of page