top of page

ግንቦት 8፣2016 - ከ1,800 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሊዘጉ ይችላል ተባለ

ህልውናቸውን ያላረጋገጡ እና በአዲሱ አዋጅ መሰረት ድጋሜ ምዝገባ ያላደረጉ ከ1,800 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሊዘጉ ይችላል ተባለ፡፡


አሳማኝ ምክንያታቸው አቅርበው እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ያልተመዘገቡ ድርጅቶች እንደሚሰረዙም ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት አስጠንቅቋል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page