ህልውናቸውን ያላረጋገጡ እና በአዲሱ አዋጅ መሰረት ድጋሜ ምዝገባ ያላደረጉ ከ1,800 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሊዘጉ ይችላል ተባለ፡፡
አሳማኝ ምክንያታቸው አቅርበው እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ያልተመዘገቡ ድርጅቶች እንደሚሰረዙም ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት አስጠንቅቋል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments