top of page

ግንቦት 5፣2016 - የውጭ ባለሃብቶች የራሳቸውን ሃብት ይዘው እንዲመጡ ቢጠበቅም ከባንኮች የመበደር አዝማሚያ ያሳያሉ ተባለ

  • May 13, 2024
  • 1 min read

የውጭ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሊሳተፉ ሲመጡ የራሳቸውን ሃብት ይዘው እንዲመጡ ቢጠበቅም ከባንኮች የመበደር አዝማሚያ ያሳያሉ ተባለ፡፡


ባጠቃላይ ባለፉት 31 ዓመታት ቀጥታ ኢንቨስትመንት ተሳትፎ የቁጥርም የጥራትም ችግር ያለበት መሆኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ያካሄደው ጥናት አሳይቷል፡፡


ጥናቱ በዋናነት ትኩረት ያደረገው የውጪ ቀጥታ ኢንቨስትመን ላይ ነው፡፡


በዚህም ላለፉት 31 ዓመታት ለኢትዮጵያ ያመጣወን ለውጥ ምን ድነው? ሚናውስ?


ተሳትፎውስ ምን ይመስላል ምን አይነት ችግሮች በዚህ ቀጥታ ኢንቨዝትመንት ገጥሞታል የሚለውን ዳሷል፡፡


ጥናቱ ይህንን ከተመለከተ በኋላ ለነዚህ ክፍተቶች እንደመፍትሄ ያላቸውን አስቀምጧል፡፡


ታዲያ በኢትዮጵያ ባለፉት 31 አመታት ውስጥ 6136 የውጭ ባለሀብቶች ፍቃድ የወሰዱ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 58 ከመቶ የሚሆኑት ብቻ ወደ ስራ መግባታቸው ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡

ሐምሌ 15 2018 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የህፃናት ማቆያዎቹ ጥቂት ነበሩ ያለው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች ታይተውበታል ብሏል፡፡ ጥናቱም በግል እና በመንግስት ማ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page