top of page

ግንቦት 5፣2016 - አምራች ዘርፉ እንዲበርታ የፋይናንስ ተቋማት የተሻለ ብድር ሊያቀርቡ ይገባል ተባለ

አምራች ዘርፉ እና የግብርናው ዘርፍ እንዲበርታ የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፎቹ የተሻለ ብድር ሊያቀርቡ ይገባል ተባለ፡፡


ትርፋማ መሆን ጀምሬያለሁ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፤ ለአምራች ዘርፉ ብቻ 30 ቢሊዮን ብር ብድር ማቅረቡ ተሰምቷል፡፡


ብሄራዊ ባንክም ቅጥ ያጣው የብድር አሰጣጥ መልክ እንዲይዝ ለማደረግ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page