top of page

ግንቦት 29፣2016 - በስም መመሳሰል ብቻ 15 ዓመት ሙሉ ከሀገር አንዳይወጡ የተከለከሉ ሰዎች አሉ ተብሏል

በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ጉዳያቸውን በፍ/ቤት የሚከታተሉ ሰዎች እንዲሁም በሌሉበት ከተፈረደባቸው ግለሰቦች ጋር ተመሳሳይ ስም ስላላቸው ብቻ ባልተሟላ መረጃ የመንቀሳቀስ መብታቸው የታገዱ በርካታ ሰዎች አሉ ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡


በስም መመሳሰል ብቻ 15 ዓመት ሙሉ ከሀገር አንዳይወጡ የተከለከሉ ሰዎች አሉም ተብሏል፡፡


ለዚህም ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፍትህ አካላት መፍትሄ እንዲሰጡ ተጠይቋል፡፡


ምህረት ስዩም



Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page