top of page

ግንቦት 27፣2016 - የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ተሻሽሎ ፀደቀ

  • sheger1021fm
  • Jun 4, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ተሻሽሎ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ፡፡


የተሻሻለው አዋጅ በሽብርተንነት በመፈረጁ ህጋዊ ሰውነቱን አጥቶ የቆየው #ህውሃት ዳግም የፖለቲካ ፓርቲ ሆኖ እንዲመዘገብ የሚያስችለው ነው፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page