የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አገልግሎት እንዲሰጥ ያስችለዋል በሚል ማቋቋሚያ አዋጁ ተሻሽሎ ለፓርላማ ቀርቧል፡፡
የፓርላማ አባላት ተቋሙ ከህግ ማሻሻያ ባሻገር የሚያማርር ያሉትን የተበላሸ አሰራሩን እንዲያሻሽል ጠይቀዋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments