በህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ፀድቀው በስራ ላይ የቆዩት የፌዴራል ዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ማሻሻያ ሊደረግላቸው ነው ተባለ፡፡
የአዋጆቹ መሻሻል የፍ/ቤቶችን ነፃነት ለማስጠበቅና ጠንከራ ተጠያቂነት እንዲኖር ያደርጋል ተብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments