የፍትህ ተቋማት፣ ትምህርት ሚንስቴር፣ ጉምሩክ ኮሚሽን የመሳሰሉ ተቋማት ተቀናጅተው ባለመስራታቸው የአደንዛዥ እፆች ዝውውር በዝቷል፤ ተጠቃሚውም ተበራክቷል ሲል የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር ተናገረ፡፡
አደንዛዥ እፅ እና አሉታዊ መጤ ልማዳዊ ድርጊቶች ለመከላከል ግብረ ሀይል ቢቋቋምም ችግሩ ከመቀነስ ይልቅ መጨመር ታይቶበታል ተብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments