በአማራ ክልል ዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውሰጥ የሚገኙ ከ48 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የእለት ጉርስ እየተጠባበቁ ነው ተባለ፡፡
ለአካባቢው እርዳታ ጠባቂዎች ድጋፍ ከተደረገ ሶስት ወር እንዳለፈውም ሰምተናል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments