top of page

ግንቦት 2፣2016 - ለአካባቢው እርዳታ ጠባቂዎች ድጋፍ ከተደረገ ሶስት ወር እንዳለፈውም ሰምተናል

በአማራ ክልል ዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውሰጥ የሚገኙ ከ48 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የእለት ጉርስ እየተጠባበቁ ነው ተባለ፡፡


ለአካባቢው እርዳታ ጠባቂዎች ድጋፍ ከተደረገ ሶስት ወር እንዳለፈውም ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page