top of page

ግንቦት 17፣2016 - የሃይማኖት ተቋማትን የተመለከተው ረቂቅ አዋጅ ምን ምን ይዟል?



የሃይማኖት ተቋማትን የተመለከተ ረቂቅ አዋጅ ተሰናደቷል፡፡


ረቂቅ አዋጁ የሀይማኖት ተቋማት ገቢና እና ወጪያቸውን ለመንግስት እንዲያቀርቡ፣ የመንግስት ሀላፊዎች መንግስት ወክለው በሃይማኖታዊ በዓላት ላይ እንዳይገኙ የሚያደርግ ነው፡፡


በትምህርት ቤቶች ውስጥ ለሚኖር ሃይማኖት ነክ ትምህርት እና አለባበስ እንዲሁም ተቋማቱ ስለሚያወጡት ድምፅ በረቂቅ አዋጁ ላይ ተቀምጧል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page