የትግራይ ክልል ከጦርነት ከወጣ በኋላም ገበሬው አምርቶ ራሱን ለመመገብ እንደተቸገረ ቀጥሏል ተባለ፡፡
የግብርና ግብአት እጥረት፣ ለግብርና ባለሙያዎች የሚከፈል ደሞዝ አለመኖር መሰል ፈተናዎች የገበሬውን ኑሮ አክብደውታል ተብሏል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments