top of page

ግንቦት 15፣2016 - ኢትዮጵያ ህገወጥ የትምባሆ ዝውውርን እንድትቆጣጠር በአለም አቀፍ ተቋማት ተመክራለች

  • sheger1021fm
  • May 23, 2024
  • 1 min read

በትምባሆ ምክንያት የሚመጣ የጤና መቃወስን ለመከላከል በምርቱ ላይ የሚጣለው ቀረጥ ከፍተኛ ሊሆን ይገባል ተባለ፡፡


ኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ላይ በርትታ ብትሰራም አሁንም ግን በ5 በመቶ የሚሆኑ እድሜቸው 15 ዓመት የሆናቸው ወጣቶቿ ትምባሆ እንደሚጠቀሙ ተነግሯል፡፡


ለዚህም ሀገሪቱ ህገወጥ የምርቱን ዝውውር እንድትቆጣጠር በአለም አቀፍ ተቋማት ተመክራለች፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page