top of page

ግንቦት 15፣2016 - ኢትዮጵያ ህገወጥ የትምባሆ ዝውውርን እንድትቆጣጠር በአለም አቀፍ ተቋማት ተመክራለች

በትምባሆ ምክንያት የሚመጣ የጤና መቃወስን ለመከላከል በምርቱ ላይ የሚጣለው ቀረጥ ከፍተኛ ሊሆን ይገባል ተባለ፡፡


ኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ላይ በርትታ ብትሰራም አሁንም ግን በ5 በመቶ የሚሆኑ እድሜቸው 15 ዓመት የሆናቸው ወጣቶቿ ትምባሆ እንደሚጠቀሙ ተነግሯል፡፡


ለዚህም ሀገሪቱ ህገወጥ የምርቱን ዝውውር እንድትቆጣጠር በአለም አቀፍ ተቋማት ተመክራለች፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


bottom of page