ከራያ አላማጣ አካባቢዎች ተፈናቅለው ቆቦ የተጠለሉ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ እየቀረበላቸው እንዳልሆነ ተናገሩ፡፡
የደቡብ ትግራይ አስተዳደር ተፈናቃዮቹ ወደ መኖሪያ ቀያቸው እንዲመለሱ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
የሰሜን ወሎ ዞን ምግብ ዋስትና በበኩሉ ችግሩ ከአቅሜ በላይ ነው፤ ለሚመለከተው አካልም ሪፖርት አድርጌያለሁ ብሏል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Komentar