top of page

ግንቦት 14፣2016 - ከራያ አላማጣ አካባቢዎች ተፈናቅለው ቆቦ የተጠለሉ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ እየቀረበላቸው እንዳልሆነ ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • May 22, 2024
  • 1 min read

ከራያ አላማጣ አካባቢዎች ተፈናቅለው ቆቦ የተጠለሉ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ እየቀረበላቸው እንዳልሆነ ተናገሩ፡፡


የደቡብ ትግራይ አስተዳደር ተፈናቃዮቹ ወደ መኖሪያ ቀያቸው እንዲመለሱ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


የሰሜን ወሎ ዞን ምግብ ዋስትና በበኩሉ ችግሩ ከአቅሜ በላይ ነው፤ ለሚመለከተው አካልም ሪፖርት አድርጌያለሁ ብሏል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page