top of page

ግንቦት 13፣2016 - ሀሰተኛ ደረሰኝ ግብርን ለመሰወር ህገወጦች የሚጠቀሙበት ዋነኛው ዘዴ ሆኖ ቀጥሏል ተባለ

ሀሰተኛ ደረሰኝ ግብርን ለመሰወር ህገወጦች የሚጠቀሙበት ዋነኛው ዘዴ ሆኖ ቀጥሏል ተባለ፡፡


ባለፉት 9 ወራት ከ460 በላይ ግለሰቦች በህግ ተጠይቀዋል ተብሏል፡፡


በሌላ በኩል የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ተጭበርብሯል በሚል የሚያደርገው ምርመራ ለግብር ከፋዮች የስራ ማስኬጃ ጭምር እያሳጣቸው መሆኑ ተነግሯል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page