ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንጂነር አይሻ መሀመድ እና የዶ/ር አብረሃም በላይ የሀላፊነት ቦታን ቀያየሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል:-
1. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር፣
2. አብረሃም በላይ (ዶ/ር) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ እና
3. መሀመድ እንድሪስ (ዶ/ር) በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሀላፊ ሆነው ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ተናግሯል ::
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments