top of page

ግንቦት 12፣2016 - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንጂነር አይሻ መሀመድ እና የዶ/ር አብረሃም በላይ የሀላፊነት ቦታን ቀያየሩ፡፡

  • sheger1021fm
  • May 20, 2024
  • 1 min read

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንጂነር አይሻ መሀመድ እና የዶ/ር አብረሃም በላይ የሀላፊነት ቦታን ቀያየሩ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል:-


1. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር፣


2. አብረሃም በላይ (ዶ/ር) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ እና


3. መሀመድ እንድሪስ (ዶ/ር) በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሀላፊ ሆነው ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ተናግሯል ::


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page