top of page

ግንቦት 12፣2016 - ለመስኖ ልማት ውሃ መሳቢያ የሚያገለግሉ 900,000 ማሽኖች ቢኖሩም ስራውን ግን ማቀላጠፍ አልተቻለም

  • sheger1021fm
  • May 20, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ እስከ 7.5 ሚሊዮን ሄክታር በመስኖ ሊለማ የሚችል መሬት ቢኖራትም ማረስ የቻለችው ከ 5 በመቶው ያልበለጠ ብቻ እንደሆነ ይነገራል፡፡


ለመስኖ ልማት ውሃ መሳቢያ የሚያገለግሉ እና በነዳጅ የሚሰሩ 900,000 ማሽኖች በመላ ሀገሪቱ ቢኖሩም ስራውን ግን ማቀላጠፍ አልቻለም፡፡


በፀሃይ ብርሃን የሚሰሩ ማሽኖችን ወይንም ሶላር ፓምፖችን መጠቀም የተሻለ አማራጭ ሆኖ ቀርቧል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page