top of page

ግንቦት 10፣2016 - የኮሪደር ልማት የግልና መንግስታዊ ህንፃዎችን አፍርሷል

አዲስ አበባ አዲስ በሚባል ደረጃ ከተማዋ ፈርሳ እየተሰራች ነው፡፡


የከተማዋ ዋና ዋና መጠሪያ የነበሩ ስፍራዎች ፈርሰው በአዲስ እየተተኩ መሆኑን እየተመለከትን ነው፡፡


በቅርቡ በከተማዋ የተጀመረው የኮሪደር ልማትም የግልና መንግስታዊ ህንፃዎችን አፍርሷል፤ ገሚሱን ከርክሟል፡፡


ለመሆኑ ህንፃን መከርከም ወደፊት ከሚፈጥረው ችግሩ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comments


bottom of page