top of page

ግንቦት 10፣2016 - የሕወሃት እና የብልፅግና ውይይት

በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የፖለቲካ ስራን ለመስራት እንፈልጋለን የሚሉ ወገኖችን ጥያቄ የመቀበል እና የመመዝገብ እንዲሁም ህግ ተላልፋችኋል ሲል የሰጠውን እውቅና የመሰረዝ ሀላፊነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሆኖ ተደንግጓል፡፡


ከዓመታት በፊት ልትሰራ ካሰብከው እና እንድትሰራ ከተፈቀደልህ ተግባር ወጥተሀል በሚል የኢትዮያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሰጠውን እውቅና መሰረዙ የሚታወስ ቢሆንም የፓርቲው እውቅና ሳይመለስ ከገዢው ፓርቲ ጋር ሕወሃት ውይይት እያደረገ ነው፡፡


ለመሆኑ የሕወሃት እና የብልፅግና ውይይት ከህግ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ያሬድ እንዳሻው





የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Komentáře


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page