በኢትዮጵያ ህግ መሰረት የፖለቲካ ስራን ለመስራት እንፈልጋለን የሚሉ ወገኖችን ጥያቄ የመቀበል እና የመመዝገብ እንዲሁም ህግ ተላልፋችኋል ሲል የሰጠውን እውቅና የመሰረዝ ሀላፊነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሆኖ ተደንግጓል፡፡
ከዓመታት በፊት ልትሰራ ካሰብከው እና እንድትሰራ ከተፈቀደልህ ተግባር ወጥተሀል በሚል የኢትዮያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሰጠውን እውቅና መሰረዙ የሚታወስ ቢሆንም የፓርቲው እውቅና ሳይመለስ ከገዢው ፓርቲ ጋር ሕወሃት ውይይት እያደረገ ነው፡፡
ለመሆኑ የሕወሃት እና የብልፅግና ውይይት ከህግ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Komentáře