ግንቦት 1፣2016 - ''ተደጋግሞ ሲነሳ የነበረውን የመምህራን የመኖሪያ ቤት ጥያቄ መልስ እያገኘ ነው'' የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር
- sheger1021fm
- May 9, 2024
- 1 min read
ተደጋግሞ ሲነሳ የነበረውን የመምህራን የመኖሪያ ቤት ጥያቄ መልስ እያገኘ ነው ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ተናገረ፡፡
የመምህራን የአሁን ጥያቄ የደመወዝ ጭማሪ ሳይሆን ያለ ፈቃዳቸው ለልማት በሚል ከደመወዝ የሚቆረጥ ገንዘብ ነው ሲል ማህበሩ ለሸገር ተናግሯል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments