Sep 71 min readጳጉሜ 1፣2015 - ድርቅ ተከስቶባቸው የነበሩ የደቡብ ኦሞ ዞን ወረዳዎች በክረምቱም ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯልበደቡብ ኦሞ ዞን ስድስት ወረዳዎች ድርቅ ተከስቶባቸው የቆዩ ሲሆን በክረምቱም ወቅት በአካባቢዎቹ ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በደቡብ ኦሞ ዞን ስድስት ወረዳዎች ድርቅ ተከስቶባቸው የቆዩ ሲሆን በክረምቱም ወቅት በአካባቢዎቹ ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz