በአየር ለውጥ ምክንያት ተደጋግሞ እየተከሰተ ያለውን ድርቅ ለመቋቋም የኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚተባበሩበት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ስራ ጀምሯል ተባለ፡፡
ከፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ 250 ሚሊዮን ዶላር አግኝታለች የተባለ ሲሆን በተለይ በተደጋጋሚ በድርቅ ከሚጎዱ አካባቢዎች መካከል በሆነው ቦረና ዞን 395 ሄክታር መሬት ይለማበታል ተብሏል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments