top of page

የፌዴራል መስሪያ ቤቶችና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የግዥ ሥርዓት የሚቆጣጠር ረቂቅ ሕግ ወጥቷል

  • sheger1021fm
  • Jul 4, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 26፣2015


ለኢትዮጵያ ከሚያዘው ዓመታዊ በጀት ከ60 በመቶ በላዩ ለግዥ እንደሚውል መረጃዎች ያሳያሉ፡፡


ከፍተኛ ግዥ የሚፈፅሙ የፌዴራል መስሪያ ቤቶችና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የግዥ ሥርዓት የሚቆጣጠር ረቂቅ ሕግ ወጥቷል፡፡


የመንግስት የልማት ድርጅቶች በአዋጁ እንዲመሩ መደረጉን ግን ተቋማቱ ተችተውታል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page