top of page

የጥቅምት 8፣2017 - የፍትህ ሚኒስትር የነበሩት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

የፍትህ ሚኒስትር የነበሩት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር)ን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሹመት ከሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሹመት በተጨማሪ ለሁለት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾመዋል፡፡


በዚህም፤ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር እንዲሁም ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡


Comments


bottom of page