top of page

የጥቅምት 8፣2017 - የፍትህ ሚኒስትር የነበሩት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

  • sheger1021fm
  • Oct 18, 2024
  • 1 min read

የፍትህ ሚኒስትር የነበሩት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር)ን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሹመት ከሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሹመት በተጨማሪ ለሁለት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾመዋል፡፡


በዚህም፤ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር እንዲሁም ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page