top of page

የግብርና ምርምር ተቋሞቻችን ስለምን ከዚህ የችግር አዙሪት አላወጡንም?

በኢትዮጵያ ከአንድ ጎልማሳ ዕድሜ በላይ ያስቆጠሩ የግብርና ምርምር ማዕከላት ብዙ ተመራማሪዎችን ይዘው ከዓመት ዓመት በስራ ላይ መሆናቸው ይነገራል፡፡


በአንፃሩ የገበሬ ሀገር በምትባለው ኢትዮጵያ የኑሮ ውድነቱ ጣሪያ ነክቷል፡፡


ከኑሮ መወደድም በላይ በልቶ ማደር ለብዙዎች ስጋት ከመሆን ደረጃ ላይ መድረሱ ይነገራል፡፡


የግብርና ምርምር ተቋሞቻችን ስለምን ከዚህ የችግር አዙሪት አላወጡንም?


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page