top of page

ነሐሴ 2፣2015 - የግብርናው ዘርፍ በፋይናንስ አለመደገፉ እንዳያድግ አንቆ እንደያዘው ተነግሯል


የኢትዮጵያ ህዝብ አብዛኛው መተዳደሪያው ግብርና ቢሆንም ዘርፉ ግን ፋይናንስ አለመደገፉ እንዳያድግ አንቆ እንደያዘው የምጣኔ ሀብት አጥኚዎች ያስረዳሉ፡፡


የዘንድሮው አመት የማዳበሪያ እጥረት ደግሞ ችግሩን እንዳሳሰበው ተናግረዋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

bottom of page