የውሃ አስተዳደር በተቀናጀ መንገድ መምራት ካልተቻለ በክልሎች መካከል ያመግባባት ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል
- sheger1021fm
- Apr 15, 2024
- 1 min read
ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ አጠቃቀም ዙሪያ ከነግብፅና ሱዳን ጋር የገባችበት ውዝግብ በሀገር ውስጥም በክልሎች መካከል ሊነሳ የሚችልበት እድል እንደሚኖር ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡
የውሃ አስተዳደር ስራን በተቀናጀ መንገድ መምራት ካልተቻለ በክልሎች መካከል ያመግባባት ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments