top of page

የውሃ አስተዳደር በተቀናጀ መንገድ መምራት ካልተቻለ በክልሎች መካከል ያመግባባት ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Apr 15, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ አጠቃቀም ዙሪያ ከነግብፅና ሱዳን ጋር የገባችበት ውዝግብ በሀገር ውስጥም በክልሎች መካከል ሊነሳ የሚችልበት እድል እንደሚኖር ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡


የውሃ አስተዳደር ስራን በተቀናጀ መንገድ መምራት ካልተቻለ በክልሎች መካከል ያመግባባት ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments

Couldn’t Load Comments
It looks like there was a technical problem. Try reconnecting or refreshing the page.
Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page