ሚያዝያ 17፣2016 - የወጡ ህጎች የሚጣረሱ እና ወጥነት የጎደላቸው መሆናቸው የንግዱን ዘርፍ ስራ አስቸጋሪ እንዲሆን ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Apr 25, 2024
- 1 min read
በግብር አከፋፈል እና አስተዳደርን በተመለከተ የወጡ ህጎች እርስ በርሳቸው የሚጣረሱ እና ወጥነት የጎደላቸው መሆናቸው የንግዱን ዘርፍ ስራ አስቸጋሪ እንዲሆን ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ነው ተባለ፡፡
በጉዳዩ ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentários