top of page

የካቲት 9፣2016 - ኢትዮጵያ ከጉባኤው ምን ትጠቀማለች?

በየዓመቱ በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ለመሳተፍ የበርካታ ሀገር መሪዎች እና ሚኒስትሮች ወደ ከተማዋ ይመጣሉ፡፡


የህብረቱ መስራች ከመሆኗ ባሻገር ለአፍሪካ ሀገራት ነፃነት ካበረከተችው በጎ ሚና አንፃር ኢትዮጵያ በህብረቱ ሃገራት ዘንድ ተሰሚነት እንደነበራት ይነገራል፡፡


አሁን ባለባት የውስጥ ችግር ምክንያት ግን የህብረቱ ስብሰባ ከሆቴልና ቱሪዝሙ ዘርፍ ባለፈ ለዲፕሎማሲዋ እምብዛም የሚያግዛት ላይሆን ይችላል የሚሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን እንዳሉ ሁሉ በሁለትዮሽ ስብሰባዎች ከዚህ ቀደም ብዙ ተጠቅመናል የሚሉም አሉ፡፡


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page