የትራፊክ አደጋን ይቀንሳል ተብሎ በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎችም ተግባራዊ የሆነው የፍጥነት መገደቢያ እውነት አደጋን ቀንሷል ወይ?
አንዳንዶች እንደሚሉት እንዲያውም ከዚህ ቀደም አደጋ ባልነበረባቸው ቦታዎች ሁሉ አደጋ እንዲበረክት ምክንያት ሆኗል፡፡
በጎማ ሳይሆን በኮንክሪት የሚሰሩ የፍጥነት መገደቢያዎች በውጭ ምንዛሪ የሚገባን ተሽከርካሪም እየጎዳና ሀብት እያባከነ ነው የሚሉ ቅሬታዎችም ይሰማሉ፡፡
በጉዳዩ ላይ የጉዳዩ ባለቤት የሆነውን የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲን ጭምር አናግሮ ይህን አሰናድቷል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments