top of page

የካቲት 8 2017 - የፍትህ አካል በዚህ ደረጃ ውሳኔዎቹ መጣሳቸው ሀገሪቱን ወዴት ይወስዳት ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Feb 15, 2025
  • 1 min read

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአስፈሪ ባህልነቱ በጣም እየተስተዋለ የመጣው የህግ የበላይነት ያለመከበር እና የዳኞች ውሳኔ በአስፈፃሚው አካል ተግባራዊ እንዳይሆኑ የመደረጉ ነገር በኢትዮጵያ ዋነኛው ጉዳይ ነው፡፡


ዳኞች የሰጡት ውሳኔ እየተጣሰ እና ዳኞችም በሰጡት ውሳኔ ምክንያት ችግር ውስጥ ሲወድቁ እያየን ነው፡፡


በቀጥታ በህገ መንግስት ከተቋቋሙ ተቋማት መሀከል አንዱ የሆነው የፍትህ አካል በዚህ ደረጃ ውሳኔዎቹ መጣሳቸው ሀገሪቱን ወዴት ይወስዳት ይሆን? ባለሞያን አነጋግረናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page