ስኳር በመንግስት ድጎማ ተደርጎበት ጭምር በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለገበያ ቢቀርብም ብዙውን ጊዜ ምርቱ በገበያው ላይ አይገኝም፤ብዙ ስርቆት እንደሚፈፀምም ይነገራል፡፡
ይህንን ችግር ለመፍታት ስኳርን በቴክኖሎጂ ታግዞ ቤት ለቤት መሸጥ በአዲስ አበባ በሶስት ክፍለ ከተሞች እየተሰራበት ነው ተብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments