top of page

የካቲት 8፣2016 -በሶስት ክፍለ ከተሞች ስኳርን በቴክኖሎጂ ታግዞ ቤት ለቤት መሸጥ እየተሰራበት ነው ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Feb 16, 2024
  • 1 min read

ስኳር በመንግስት ድጎማ ተደርጎበት ጭምር በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለገበያ ቢቀርብም ብዙውን ጊዜ ምርቱ በገበያው ላይ አይገኝም፤ብዙ ስርቆት እንደሚፈፀምም ይነገራል፡፡


ይህንን ችግር ለመፍታት ስኳርን በቴክኖሎጂ ታግዞ ቤት ለቤት መሸጥ በአዲስ አበባ በሶስት ክፍለ ከተሞች እየተሰራበት ነው ተብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ



Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page