የካቲት 8፣2016 -በሶስት ክፍለ ከተሞች ስኳርን በቴክኖሎጂ ታግዞ ቤት ለቤት መሸጥ እየተሰራበት ነው ተብሏል
- sheger1021fm
- Feb 16, 2024
- 1 min read
ስኳር በመንግስት ድጎማ ተደርጎበት ጭምር በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለገበያ ቢቀርብም ብዙውን ጊዜ ምርቱ በገበያው ላይ አይገኝም፤ብዙ ስርቆት እንደሚፈፀምም ይነገራል፡፡
ይህንን ችግር ለመፍታት ስኳርን በቴክኖሎጂ ታግዞ ቤት ለቤት መሸጥ በአዲስ አበባ በሶስት ክፍለ ከተሞች እየተሰራበት ነው ተብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Commentaires