top of page

የካቲት 7፣2016 - ከሥርዓተ ትምህርት ውጭ ሲያስተምሩ የተገኙ 3 ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ተወስዷል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Feb 15, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ከመንግስት ሥርዓተ ትምህርት ውጭ ሲያስተምሩ የተገኙ 3 ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ተወስዷል ተባለ፡፡


የራሳቸውን ስርዓተ ትምህርት የሚያስተምሩት ላይ እርምጃ መውሰዱን እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናግሯል፡፡


ማርታ በቀለ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page