top of page

የካቲት 6 2017 - ''ውሃ ከተቋረጠ 15 ቀን ሆኖታል'' ነዋሪዎች

  • sheger1021fm
  • Feb 13
  • 1 min read

የኮሪደር ልማት እየተከናወነባቸው ካሉ የአዲስ አበባ አካባቢዎች አንዱ በሆነው 4 ኪሎ ከቅድስተ ማሪያም ዝቅ ብሎ ባሉ ሰፈሮች ውሃ ከተቋረጠ 15 ቀን ሆኖታል ሲሉ ነዋሪዎች ቅሬታቸውን ተናገሩ፡፡


በጀሪካን 120 ብር እየገዙ እየተጠቀሙ፣ መሆኑን የነገሩን ነዋሪዎች ለተላላፊ በሽታ እንዳንጋለጥም ስጋት አለን ይላሉ፡፡


የከተማው ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በበኩሉ በኮሪደር ልማት ምክንያት ውሃው መቋረጡን አምኖ በቅርቡ እልባት ለመስጠት እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡



ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page