top of page

የካቲት 5፣2016 - የአልትሳውንድ የህክምና መሳሪያ ፋብሪካ ስራ መጀመሩ ተነገረ

በኢትዮጵያ የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል ያግዛል የተባለ የአልትሳውንድ የህክምና መሳሪያ ፋብሪካ ስራ መጀመሩ ተነገረ፡፡


ፋብሪካው በዘርፉ አለም አቀፍ እውቅና ባላቸው የእስራኤልና የጀርመን ኩባንያዎች ጥምረት የተከፈተ ነው ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page