የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሀብታቸውን ካስመዘገቡ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የ17ቱ ባስመዘገቡትና ባላቸው ሀብት መካከል ከፍተኛ ልዩነት በመታየቱ በህግ እንዲጣራ ጉዳዩ ለፍትህ አካል መተላለፉ ተሰማ፡፡
ጥቃቅን ልዩነት የታየባቸው በምክር ታልፈዋል ተብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments