top of page

የካቲት 5፣2016 - ሀብታቸውን ካስመዘገቡ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥቃቅን ልዩነት የታየባቸው በምክር ታልፈዋል ተብሏል


የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሀብታቸውን ካስመዘገቡ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የ17ቱ ባስመዘገቡትና ባላቸው ሀብት መካከል ከፍተኛ ልዩነት በመታየቱ በህግ እንዲጣራ ጉዳዩ ለፍትህ አካል መተላለፉ ተሰማ፡፡


ጥቃቅን ልዩነት የታየባቸው በምክር ታልፈዋል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page