top of page

የካቲት 28፣2016 - ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ወራት 31 የመንግስት ሀላፊዎች ወደ ጎረቤት ሀገራት ለጉብኝት መላኳ ተሰምቷል

  • sheger1021fm
  • Mar 7, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ጉርብትና ለማጥበቅ ባለፉት 6 ወራት 31 የመንግስት ሀላፊዎች ወደ የሀገሪቱ ለጉብኝት መላኳ ተሰምቷል፡፡


በጊዜው 6 አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማስተናገድ ቢታሰብም የተሳተፉት 3ቱ በቻ ናቸው ተብሏል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page