top of page

የካቲት 26፣2016 - አውሮፓዊቷ ሀገር ማልታ በምትታወቅባቸው ምርቶች ኢትዮጵያን ለማገዝ ዝግጁ ነኝ እያለች ነው

በቆዳ ስፋት በትንሽነቷ የምትታወቀው አውሮፓዊቷ ሀገር ማልታ ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረተችው ነፃነቷን አግኝታ ብዙም ሳትቆይ ነው።


በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን መክፈቷን ተከትሎ ደግሞ ግንኙነቱ እየጠነከረ መጥቷል።


በምትታወቅባቸው እንደ መድሃኒት፣ ኬሚካል፣ ፕላስቲክ እና ኤሌክትሮኒክስ ባሉ ምርቶች ኢትዮጵያን ለማገዝ ዝግጁ ነኝ እያለችም ነው።


ንጋቱ ረጋሣ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page