የካቲት 26፣2016 - በአካል ጉዳተኞች ስም በብዙ ይነገዳል ሲል የአካል ጉዳተኞች ብሔራዊ ማህበር ተናገረ
- sheger1021fm
- Mar 5, 2024
- 1 min read
ለአካል ጉዳተኞች ተብለው የሚገኙ እርዳታዎች አካል ጉዳተኞቹ ጋር እየደረሱ አይደለም ሲል የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ብሔራዊ ማህበር ተናገረ፡፡
ማህበሩ በአካል ጉዳተኞች ስም በብዙ ይነገዳል ብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments