top of page

የካቲት 25፣2016 - የተበላሹ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡ ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Mar 4, 2024
  • 1 min read

የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው እና በተለያየ ምክንያት ለብልሽት የተዳረጉ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡና በአግባቡም መወገዳቸው ላይ ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ተናገረ፡፡


ነገር ግን አልፎ አልፎ የቁጥጥር ሥርዓቱን አልፈው ገበያ ላይ የሚገኙ ምርቶች አሉ፡፡


በወንጀሉ የተሳተፉትም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page