top of page

የካቲት 25፣2016 - ህገወጥ እርድ ሲፈፅሙ ተገኝተዋል የተባሉ 38 ልኳንዳ ቤቶች ላይ እርምጃ መወስዱ ተሰምቷል

  • sheger1021fm
  • Mar 4, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ከተማ ጤንነቱ ያልተረጋገጠ ከሰባት ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የስጋ ምርት እንዲወገድ ተደርጓል ተባለ።


በከተማዋ ህገወጥ እርድ ሲፈፅሙ ተገኝተዋል የተባሉ 38 ልኳንዳ ቤቶች ላይ እርምጃ መወስዱም ተሰምቷል።


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page