top of page

የካቲት 21፣2016 - በደላሎች እና የሲቪል ምዝገባ ኤጀንሲ ሰራተኞች በመመሳጠር ያዘጋጁትን ሐሰተኛ ሰነድ ይዘው የተገኙ ህጋዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተባለ

በደላሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና የማንነት አገልግሎት ኤጀንሲ አንዳንድ ሰራተኞች በመመሳጠር ያዘጋጁትን ሐሰተኛ ሰነድ ይዘው የተገኙ 34 ሰዎች ህጋዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተባለ፡፡


ተቋሙ ይህን የሚያደርጉ ሰራተኞቼ ላይም እርምጃ እየወሰድኩ ነው ብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


bottom of page