በደላሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና የማንነት አገልግሎት ኤጀንሲ አንዳንድ ሰራተኞች በመመሳጠር ያዘጋጁትን ሐሰተኛ ሰነድ ይዘው የተገኙ 34 ሰዎች ህጋዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተባለ፡፡
ተቋሙ ይህን የሚያደርጉ ሰራተኞቼ ላይም እርምጃ እየወሰድኩ ነው ብሏል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments