top of page

የካቲት 20፣2016 - የአፄ ቴዎድሮስ ሳይሆን አልቀረም የተባለ ጋሻ ለጨረታ ሊቀርብ ነው

የአፄ ቴዎድሮስ ሳይሆን አልቀረም የተባለ ጋሻ በእንግሊዝ ሀገር ለጨረታ ሊቀርብ ነው፡፡


ኢትዮጵያ ጨረታው እንዲሰረዝ እና ቅርሱም እንዲመለስላት ጠይቃለች፡፡


ጋሻውን ለጨረታ ያቀረበው ግለሰብ ማንነት ባይታወቅም አጫራቹ ጋርላንድ የተባለው ድርጅት ግን ከሽያጭ የማገኘው 30 በመቶ ይቅርብኝ፤ ጨረታውን ግን መሰረዝ አልችልም ሲል መልስ ሰጥቷል፡፡



ተህቦ ንጉሴ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page