የካቲት 20፣2016 - ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት
- sheger1021fm
- Feb 28, 2024
- 1 min read
የአዕምሮ እድገት ውስንነት፤ ኦቲዚም፣ ዳውንሲንድረም የመሳሰሉት ያለባቸው ልጆች የሚማሩባቸው፣ እንክብካቤ የሚያገኙቸው ትምህርት ቤቶችና ተቋማት ብዙም የሉም፡፡
ኦቲስቲክ የሆኑ ልጃችን ትምህርት ቤቶች ለመቀበል ፍላጎት የላቸውም ፣ ፈቃደኛ የሆኑትም ባለሞያ የለንም ይላሉ፡፡
እነዚህ ዘላቂ የአዕምሮ እድገት ችግር የገጠማቸውም ሆነ መስማት እና ማየት የማይችሉ ሰዎች በተለይ ህፃናት ራሳቸውንም እንዲለወጡ፣ ቤተሰቦቻቸውንም እንዲያሳርፉ፣ ሀገርም እንድትጠቀም፤ የልዩ ፍላጎት እና አካቶ ትምህርት ስትራቴጂ መቀረጹ ይታወሳል፡፡
ግን ለውጦች አልታዩም፡፡
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments