የካቲት 20፣2016 - ለጋሾችን በማስተባበር የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል ይገነባል ተብሏልFeb 28, 20241 min readበኢትዮጵያ ካሉ ከ5 ሚሊየን በላይ አረጋዊያን ከ23 በመቶ የሚበልጡት በድህነት ውስጥ ይኖራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ለጋሾችን በማስተባበር የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል ይገነባል ተብሏል፡፡ ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በኢትዮጵያ ካሉ ከ5 ሚሊየን በላይ አረጋዊያን ከ23 በመቶ የሚበልጡት በድህነት ውስጥ ይኖራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ለጋሾችን በማስተባበር የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል ይገነባል ተብሏል፡፡ ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments