top of page

የካቲት 18፣2016 - ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች በቅርቡ እንደ አዲስ በተዋቀሩ ክልሎች ውስጥ ጭምር እየተሰሙ ነው

  • sheger1021fm
  • Feb 26, 2024
  • 1 min read

በወርሃ የካቲት 1966 የተቀሰቀሰው የኢትዮጵያ አብዮት ዘንድሮ 50 ዓመት ሞልቶታል።


በአብዮቱ ወቅት ከተነሱ ዋነኛ ጥያቄዎች አንዱ ደግሞ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንደሆነ ይታወቃል።


ይህንኑ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ታሳቢ አድርጎ በተዘጋጀው አወቃቀር ኢትዮጵያ መጀመሪያ ላይ ዘጠኝ፤ አሁን ደግሞ አስራ ሁለት ክልሎች እንዲኖሯት ተደርጓል።


ዛሬም ግን ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች በቅርቡ እንደ አዲስ በተዋቀሩ ክልሎች ውስጥ ጭምር እየተሰሙ ነው።


ለመሆኑ ክልል ሆኖ መደራጀት በራሱ ጥያቄውን ይመልሳል?


ከበጀት እና መሰል ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የሚያስከትለው ተጽፅኖስ ምን ይሆን?


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page