top of page

የካቲት 16፣2016 - በሀይማኖት ተቋማት፣ በፖለቲካ ፓርቲዎችና በግለሰቦች ጭምር ተቃውሞ የበረታበት የሳሞአ ስምምነት

በአውሮፓ ህብረት፣ በአፍሪካ፣ በካሪቢያንና በፓስፊክ ሀገራት መካከል የንግድ እና የኢኮኖሚ ትብብርን ለማጠናከር ተብሎ የተወጠነውን የሳሞአ ስምምነት ኢትዮጵያ መፈረሟ ይታወሳል፡፡


ስምምነቱ የኢትዮጵያን ባህል እና ሃይማኖት የሚፃረር ሀሳቦች እና ትርጎሞች ስላሉት ፓርላማው እንዳያፀድቀው፣ ስምምነቱም እንዲሰርዝ፣ ግለሰቦችም ተቋማትም ሲጠይቁ ተሰምቷል፡፡


አላማው የንግድ እና የኢኮኖሚ ትብብርን ለማጠናከር ነው የተባለለት እና በኢትዮጵያ ተቃውሞ የበረታበት የሳሞአ ስምምነት የመፅደቁ እና የመተግበር እድሉ ከኢትዮጵያ ህግ አኳያ እንዴት ይታያል?



ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page