top of page

የካቲት 15 2017 አፍሪካዊያን “ማካካሻ ፍትህ እንፈልጋለን” የሚሉት ለምንድነው?

  • sheger1021fm
  • Feb 22
  • 1 min read

አፍሪካዊያን “ማካካሻ ፍትህ እንፈልጋለን” የሚሉት ለምንድነው?


አፍሪካዊያን በባሪያ ንግድ ለደረሰባቸው በደል፣ ለተዘረፈባቸው ሀብቶች፣ እዚህም እዚያም ለተጫረባቸው የማይጠፋ እሳቶች ማካካሻ ፍትህ እንፈልጋለን ብለዋል፡፡


የአፍሪካ ህብረት የዚህ ዓመት አጀንዳም ነበር፡፡


ግን መሳካት የሚችል ጉዳይ ነው?



ያሬድ እንዳሻው



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page