top of page

የካቲት 15 2017 - አዲስ አበባ ላይ የተገናኙት የናይል ተፋሰስ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮች ምን አሉ?

ከ15 ዓመታት በላይ ንግግር ሲደረግበት የቆየው የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ አለም አቀፍ ህግ ሆኖ እንዲፀድቅ የሚያስችለውን ድምፅ በዚህ ዓመት በመስከረም ወር ከደቡብ ሱዳን ማግኘቱ ይታወሳል፡፡


ይህም በሁለት ወር ውስጥ የናይል ተፋሰስ የትብብር ኮሚሽን እንዲቋቋም ይፈቅዳል፡፡


ስድስት ወር ሆኖትም ኮሚሽኑ እውን አልሆነም፡፡


አዲስ አበባ ላይ የተገናኙት የናይል ተፋሰስ ሀገራት ጉባኤ ላይ የተገኘችው ግብፅ ዛሬም በተቃውሞ አቋሟ ገፍታበታለች፡፡


ኢትዮጵያ ግብፅን እረፊ ስትላት ተሰምቷል፡፡



የኔነህ ሲሳይ

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page