top of page

የካቲት 15 2017 - በአየርም በባህርም የሚሰደዱት ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ

በመንገዳችሁም ይሁን እግር ጥሏችሁ በቸርችል ጎና ቁልቁል ወርዳችሁ ኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ጋር ስትደርሱ ቀን ሳይለይ በርካታ ወጣቶችን መታዘባችሁ አይቀርም፡፡


ሴቱም ወንዱም ከሀገር በገፍ ለመውጣት በሚመስል መልኩ የፓስፖርት ቀጠሮ ጠባቂው፣ ከኤጀንሲዎች ደጃፍ የሚመላለሰው ብዙ ነው፡፡


ፓስፖርትም፣ ኤጀንሲም ጋር ያልደረሱ በየበርሃው፣ በየባህሩ የሚጓዙትም ቁጥራቸው የበዛ መሆኑንን በየጊዜው የሚወጡ ሪፖርቶች ያሳያሉ፡፡፡


ፓስፖርት አውጥተው በቦሌ ለመሄድ የተሰናዱትን አነጋግረናል፡፡


መደበኛ ያልሆነው ጉዞስ እንዴት ነው? ስንልም የሚመለከተውን የመንግስት መ/ቤት ጠይቀናል፡፡




ፋሲካ ሙሉወርቅ


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page